የ 2018 ዓመት ስብሰባችን ዶንቤ በምትባል ሓይቅ አጠገብ በሚገኝ የቱሪስቶች መዝናኛ ቦታ (http://www.osrodekdabie.pl/) ይሆናል። በፖለቲካ ቁሻሻ ሳንጨማለቅ በኢትዮጵያንነትና ፖሊሽነታችን እየኮራን ጥሩ ጊዜ እናሳልፋለን። አሜን ፡)
የ 2018 ዓመት ስብሰባችን ዶንቤ በምትባል ሓይቅ አጠገብ በሚገኝ የቱሪስቶች መዝናኛ ቦታ (http://www.osrodekdabie.pl/) ይሆናል። በፖለቲካ ቁሻሻ ሳንጨማለቅ በኢትዮጵያንነትና ፖሊሽነታችን እየኮራን ጥሩ ጊዜ እናሳልፋለን። አሜን ፡)
በፖላንድ የሚገኘው የኢትዮጵያና ፖላንድ ማኅበር ‘ሰላም’ ምን ጊዜም ቢሆን በሁለቱ አገሮች የፖሊቲካ አሰራር ጣልቃ ገብቶ አያውቅም፤ ሃሳብም ትችትም አያደርግም። የማኅበሩ አባሎች የምንሰጋው ለኅዝቦቹ ብልጽግና፤ ደህንነትና አንድነት እኩልነት ነው። በተለያዩ ዓለም አቀፍ ሜዲያ የምንሰማውና የምናየው ለሰባዓዊ ደህንነትና ዲሞክራሲ ጥያቄ ህዝቡ በሚአያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ በነዚህ ሰዎች ላይ የሚደረገው ጭቆና እስራትና ግድያ የሚያሳዝን ነው።
የኢትዮጵያ ኅዝብ እድሜውን ሁሉ በነጻነት፤ በመከባብርና በፍቅር የኖረ ኅዝብ ነው። ህዝብን በመጨቆን፣ በማሰቃየት፤ በመግደል ያስተዳደሩ መንግስታት እድሜ እንደለላቸው ታሪክ አሳይቶናል፣ ከዚህም መማር መቻል ይኖርብናል።
በመጨረሻ፤
አምላክ ከኢትዮጵያ ኅዝብ ጋር ይሁን
የፖላንድና ኢትዮጵያ ማህበር „ሰላም” አባሎች
ፖላንድ
We’re happy to announce that on 10 of April 2010 the Honorary Consul of Republic of Ethiopia has been established in Poland.
The Honorary Consul of Ethiopia is Dr Roman Rojek
On May 02, 2010 Dr Rojek also became the honorary member of our association.
Address of the Consulate :
ul.Jaskowa Dolina 79,
80-252 Gdansk
Poland